Book will be officially launched in the USA Bewketu Seyoum happened to be a remarkable literary figure in contemporary Ethiopian literature who could achieve prominent acceptance and applause with his published books of poetry, essays, and historical analysis. And this time he has come up with a new book of poetry entitled “የማለዳ ድባብ” (Atmosphere … Continue reading
Category Archives: Arts
ቆይታ ከበዕውቀቱ ሥዩም ጋር
በዕውቀቱ ሥዩም የስነጽሑፍ ተስፋችንን ከጣልንባቸው ወጣት ጸሐፊዎች አንዱ ነው። “በክንፋም ህልሞች” ውስጥም የመጽሐፉን ርዕስ የያዘውን አጭር ልብወለድ ደራሲ ነው። ስለሱም ከመጽሐፉ ያገኘነው እንዲህ ይላል – “… በጎጃም ማንኩሳ በምትባል ገጠር ቢጤ ከተማ ተወለደ። ደብረ ማርቆስም ተማረ። በ1995 ዓ.ም. ‘ኗሪ አልባ ጎጆዎች’ የሚል የግጥም ስብስብና በ 1996 ‘በራሪ ቅጠሎች’ የሚል የሽርፍራፊ ታሪኮች መድበል አሳትሟል። … በ1993 … Continue reading
Feyisa Lelisa against Tewodros Adhanom’s WHO candidacy
My name is Feyisa Lilesa. I am an exiled marathon runner from Ethiopia. I have not been back to my country since winning a silver medal at the Rio Olympic Games last August. In Rio, as I approached the finish line, I crossed my wrists above my head in solidarity with the men, women … Continue reading
የ ‘ኢትዮጵያ’ አልበሜ ዋናው አላማ ኢትዮጵያዊነትን ከአደጋ ማዳን ነው -ቴዲ አፍሮ
(Ethionewsflash/ AP) ጥያቄ: የአዲሱ ‘ኢትዮጵያ’ አልበምህ ዋና መሰረት እና ለመዳሰስ የሚሞክራቸው ዋና ዋና ጉዳዮች ምንድን ናቸው? ቴዲ: አርእስቱ ‘ኢትዮጵያ’ እንደመሆኑ መጠን ዋናው አላማ ኢትዮጵያዊነትን ከአደጋ ማዳን ነው። ይህ አልበም በዚህ አይነት ሀሳብ ላይ እንዲያተኩር የፈለግኩበት ምክንያት አንድነታችን አስፈላጊ ስለሆነ ነው። ብዙ አመት ተደክሞበታል። አሁን እንደሚታወቀው በሀሳብ ከመደራጀት ይልቅ በዘር መደራጀት ይታያል። ያ ደግሞ አዝማሚያው ወደ … Continue reading
Singer Teddy Afro’s New Album Holds Fast to His Vision of a Diverse, Yet United Ethiopia
this latest album solidifies this message, both in thematic content and lyrics. While the album is mainly an Amharic language pop music offering, some segments of lyrics are inserted into his Amharic songs from other Ethiopian languages, such as Afan Oromo, Tigeregna, and Sidama, which all reflect the singer’s philosophy and interests. Continue reading
Teddy Afro’s Musical Monarchy
Of course, money matters. Especially in a world where markets guide life and money resides at the heart of all political, social, technological, and artistic aspects of life. However, even the fundamental laws of money contradict what the musical mogul is trying to do. Continue reading
”እኔን የሚያክል ዘፋኝ በኢትዮጵያ አልተፈጠረም፣ ወደፊትም አይፈጠርም- አርቲስት ሙሉቀን መለሰ
የውልደት ስሙ ሙሉቀን ታምር ጥሩነህ ነው። ወላጆቹ ቄሰ ገበዝ ታምር ጥሩነህና ወ/ሮ እናትነሽ ጌታሁን በሞት ሲለዩት ያሳደጉት አጎቱ አቶ መለሰ ገሠሠ በስማቸው እንዲጠራ አድርገውት ሙሉቀን መለሰ በሚል ስም አወቅነው። አራት እህትና ሦስት ወንድሞች ሲኖሩት ባለትዳርና በሕይወት ዘመኑ ያፈራቸው ሦስት ልጆች አሉት። ግጥሞቹ ለሐዘን ከልብ የሚያስለቅሱ ‘ለመፅናናት ዕንባ የሚያብሱ ‘ ፍቅር ገላጭ፣ ናፍቆት ነጋሪ፣ ለመረዳት ለሕፃናት … Continue reading
Ethiopian Bands to participate in Café Lalibela Cultural exchange in US
By Abiy Solomon Ethiopian music has gone through a course of modernization in the context of mingling its cultural musical identity with the global musical understanding. Despite the relative pressure and control the country’s music development faced during the Dergue regime, the last two decades could be said to be times during which the musical … Continue reading