በታላቅ ወንድሜ አማካኝነት ነበር የመጀመሪያ ትውውቄ ! የብርሃኑ ገበየሁ የነፍስ አድናቂ ነው! “ሃንድአውቱ” ከእጁ ፣ ስሙም ከአፉ የማይጠፋ አድናቂው! (እዚህ ላይ ስለወንድሜ ትንሽ ማለት ተገቢ ነው…እድሉ ስለተሰጠኝ አመሰግናለሁ) ታላቅ ወንድሜ የመጀመሪያ ድግሪውን የሰራው በቋንቋና ሥነ ጽሁፍ …ሁለተኛ ድግሪውንም የሰራው በቋንቋና ሥነ ጽሁፍ…እና ሶስተኛ ድግሪውንም እየሰራ ያለው በቋንቋና ሥነ ጽሁፍ ! ገና ከህፃንነት ዕድሜ ጀምሮ የማንበብ ፍቅርን አንብብ ሳይል ያሳደረብኝ እሱ ነው ! Continue reading
Tag Archives: Ethiopian Literature
Literary identity of Sebhat Gebre Egziabher
Sebhat’s depiction of sexual matters as they are actually said without any modification in his writings happened to attract attention from many, as such matters are discussed in a humble and delicate manner in Ethiopian culture. Continue reading